Jump to Navigation

Building

News concerning Building.

Construction Of 40/60 Condos Well In Progress

Published on: Thu, 2013-12-26 00:00

Construction of 40/60 condominium houses in Addis Ababa is well in progress; it is happening at a cost of 648 million Birr, the City Saving Houses Development Enterprise said.

Administration To Construct 65 Thousand New Houses

Published on: Wed, 2013-12-25 00:00

በአዲስ አበባ ከተማ የሚስተዋለውን የቤት እጥረት ለመፍታት በተለያዩ አካባቢዎች ግንባታቸው እይተከናወኑ የሚገኙት 95 ሺ ቤቶች ግንባታ መጠናቀቁን የከተማዋ ኮንስትራክሽንና ቤቶች ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡

The Undergoing Hospital Expansion Projects In The City To Complete This Year

Published on: Mon, 2013-12-23 00:00

በአዲስ አበባ ከተማ በ450 ሚሊዮን በሚጠጋ ወጪ በአምስት ሆስፒታሎች እየተካሄደ ያለው የማስፋፊያ ሥራ በዘንድሮ በጀት ዓመት ተጠናቆ አገልግሎት መስጠት እንደሚጀምር የከተማው የኮንስትራክሸንና ቤቶች ልማት ኤጀንሲ አስታወቀ።
የማስፋፊያ ፕሮጀክቶች ሙሉ ለሙሉ ሲጠናቀቁ አሁን ያለውን የጤና ሽፋን 100 በመቶ ያደርሰዋል።

Pyramid Resort Brings New Bliss To Debre Zeit

Published on: Tue, 2013-12-17 00:00

Now, an amazing oasis awaits travelers willing to push through the 40km of bustling traffic between Addis and Debre Zeit. The delightful new retreat, Pyramid Resort Hotel, built facing Bishoftu, the deepest of the seven lakes in Debre Zeit, sits on a 3,250sqm plot.

Major Residential, Business Center Begins Construction Near CMC

Published on: Tue, 2013-12-17 00:00

Construction of the, USD 200 million, Addis Ababa International Center, has begun at Yeka Sub City in front the CMC roundabout.

Agency To Start Taking Finger Print For 20/80, 40/60 Condo Registrants

Published on: Mon, 2013-12-16 00:00

የ20/80 እና የ40/60 የጋራ መኖርያ ቤት ተመዝጋቢዎችን የጣት አሻራ ለመውሰድ የሚያስችለውን ስርዓት ለመጀመር ቅድመ ዝግጅቶች እየተጠናቀቁ ነው።

Meles Zenawi Memorial Referral Hospital Inaugurated In Jigjiga

Published on: Sun, 2013-12-08 00:00

ሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ የተገነባው የመለስ ዜናዊ መታሰቢያ ሪፈራል ሆስፒታል ተመረቀ።
ሆስፒታሉ በኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝና የኢትዮጵያ ሶማሌ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አብዲ መሀመድ ኡመር በይፋ ተመርቋል፡፡

Condo Lottery To Be Postponed

Published on: Thu, 2013-12-05 00:00

የአዲስ አበባ ቤቶች ልማት ፕሮጀክት ጽሕፈት ቤት እያስገነባቸው ከሚገኙት የጋራ መኖሪያ ቤቶች ውሰጥ፣ ከ17 ሺሕ በላይ የሚሆኑት እስከ ኅዳር 30 ቀን 2006 ዓ.ም. ድረስ ለነባር ተመዝጋቢዎች፣ በተለይ ባለአንድ መኝታና ስቱዲዮ ተመዝጋቢዎች በሙሉ በዕጣ እንደሚሰጡ የተነገረ ቢሆንም፣ ምክንያቱ ግልጽ ባልሆነ ሁኔታ ወደ ሌላ ጊዜ መተላለፉን ምንጮች ለሪፖርተር ገለጹ፡፡

Gov't To Utilize Software, Fingerprinting To Verify Condominium Registrants

Published on: Wed, 2013-12-04 00:00

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርና ከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር በባለቤትነት በኢንሳ ሲያሠሩት የነበረው ሶፍትዌር በመጀመሪያ በአዲስ አበባ የተለያዩ ወረዳዎች ላይ ከዚያም በክልሎች በአገር አቀፍ ደረጃ ተግባራዊ እንደሚሆን በከተማ ልማት፣ ቤቶችና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር፣ የቤቶች ልማትና የመንግሥት ሕንፃዎች ግንባታ ምክትል ቢሮ ኃላፊ የሆኑት አቶ ታደሰ ገብረ ጊዮርጊስ ለሪፖርተር ገልጸዋል፡፡

Construction Of 50 Thousand Condos To Commence In Addis Next January

Published on: Tue, 2013-12-03 00:00

በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች በመጪው ጥር ወር 50 ሺህ የጋራ መኖሪያ ቤቶች ግንባታ ሊጀመር ነው ።

Pages

Subscribe to RSS - Building


Main menu 2

Lambadi Software Developer P.L.C