Jump to Navigation

የኢትዮጵያ መንገድ ኮንስትራክሽን ኮርፓሬሽን /ኢመኮኮ/ የ2005 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም

Published on: Thu, 2013-12-12 11:33
Image showing asphalt road
የኢትዮጵያ መንገድ ኮንስትራክሽን ኮርፓሬሽን /ኢመኮኮ/ የ2005 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም
ኮርፖሬሽኑ በ2005 በጀት ዓመት 11.558 ኪ.ሜ የሚሸፍኑ የመንገድ ግንባታና ጥገና ሥራዎችን ለማከናወን አቅዶ 15.297 ኪ.ሜ የመንገድ ግንባታ እና የመንገድ ጥገና ሥራ አከናውኗል፡፡ ኮርፖሬሽኑ የግንባታ የጥገና ስራውን ያከናወነው በስምንት የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶች፣ በሁለት የስኳር ልማት አገናኝ መንገዶች፣ በአስር ከባድ የመንገድ ጥገና ፕሮጀክቶችና በመንገድ ጥገና ፕሮጀክቶች ስር በሚገኙ አምስት ከባድ የመንገድ ጥገና ጥገና ፕሮጀክቶች ነው፡፡
ኮርፖሬሽኑ በበጀት ዓመቱ ለማከናወን ካቀደው የመንገድ ግንባታ ስራ መካከል 92 የመንገድ ጥገና ስራ ዕቅዱን ደግሞ 132% ለማከናወን ተችሏል፡፡
 
ተ.ቁ  ዋና ተግባራት ዕቅድ /ኪ.ሜ/ ክንውን /ኪ.ሜ/  %
1 መንገድ ግንባታ 154 131.4 85
2  የስኳር ልማት አገናኝ መንገዶች ግንባታ  169 169 100
3  ከባድ ጥገና 60 53.8 90
ድምር 383 383 354.2 92
  መንገድ ጥገና      
1 ወቅታዊ ጥገና 661 819 124
2 መደበኛ ጥገና 8.554 11.873 139
3 በአፈፃፀም ላይ የተመሰረተ ጥገና 2157 2.252 106
የመንገድ ጥገና ድምር         
ጠቅላላ ድምር 11,72215,297      

Source: (Annual report of Ethiopian Road construction Corporation)

 



Main menu 2

Lambadi Software Developer P.L.C