Published on: Wed, 2013-10-30 08:47
Environmental and Social Impact Assessment (ESIA) and Resettlement Policy Framework (RPF) for the 258km Nekemte-Bure road project have been completed, according to the Ethiopian Roads Authority (ERA).
Published on: Mon, 2013-10-28 00:00
በአዲስ አበባ በህብረተሰቡ ተሳትፎ እየተገነቡ ያሉ የድንጋይ ንጣፍ / ኮብልሰቶን/ መንገዶች ጥራት ጉዳይ ትኩረት የሚያሻው ነው ይላሉ አስተያየታቸውን የሰጡን የከተማዋ ነዋሪዎች።
Published on: Fri, 2013-10-25 00:00
Construction of 90km rural road is being carried out in Gindeberet Woreda in West Shoa Zone of Oromia State with an out lay of over 48 Birr during the current budget year, the woreda rural roads office said.
Published on: Thu, 2013-10-17 00:00
Over 73 per cent of construction of a 210.9 kms road being undertaken with over 2.9 billion birr has so far completed, the Ethiopian Roads Authority said.
Published on: Wed, 2013-10-16 00:00
በጐፋ ማዞርያ አካባቢ ለሚገነባው አዲስ ተላላፊ መንገድ የሚያስፈልገውን ወጪ ለመገመትና ሥራውን ለማስጀመር የሚያስችሉ ዝግጅቶችን ለማድረግ የቻይና ኤግዚም ባንክ ልዑካን ሊመጡ ነው፡፡
Published on: Sun, 2013-10-13 00:00
ሀዋሳ - ቡሌ ሆራ የ198 ኪሎ ሜትር የአስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ከ2 ነጥብ 7 ቢሊዮን ብር በሚበልጥ ወጪ መጀመሩን የኢትዮጵያ መንገዶች ባለስልጣን አስታወቀ፡፡
Published on: Sat, 2013-10-12 00:00
የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን በቀጣይ በከተማዋ የሚከናወኑ የመንገድ ልማት ስራዎች 80 በመቶ የወሰን ማስከበርና የመሰረተ ልማት መስመሮች መዛወራቸውን ሳይረጋገጥ አይጀመሩም አለ ።
Published on: Thu, 2013-10-10 00:00
በተያዘው አመት ከ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ በመገንባት ላይ ከሚገኙ የመንገድ ፕሮጀክቶች ውስጥ ከ10 በላይ የሚሆኑት ከመጋቢት ወር ጀምሮ አገልግሎት ወደ መስጠት ይሸጋገራሉ አለ የአዲስ አበባ መንገዶች ባለስልጣን።
Published on: Wed, 2013-10-09 00:00
ግንባታው ከአራት ዓመት በፊት ተጀምሮ የነበረው የ232 ኪሎ ሜትር የጂማ - ቦንጋ - ሚዛን መንገድ በመጓተቱ ለችግር ተዳርገናል ይላሉ የመንገዱ ተጠቃሚዎችና የጂማ ከተማ ነዋሪዎች ።
Published on: Wed, 2013-10-09 00:00
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማው በመካሄድ ላይ የሚገኙ የመንገድና የቀላል ባቡር ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው እቅድ እንዲጠናቀቁ ክትትል እንደሚያደርግ አስታወቀ፡፡
Pages