(case) large scale construction company (ሚድሮክ ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበር) on labour issue
ለአቤቱታው መነሻ የሆነው ጉዳይ በአሠሪና ሠራተኛ ጉዳይ አዋጅ ቁ. 377/96 መሠረት የሚታይ የአሠሪና ሠራተኛ ክርክርን የሚመለከት ነው፡፡ ክርክሩ በፌደራሌ መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት ሲጀመር ከሣሽ የነበረው የአሁኑ ተጠሪ ነው፡፡ በአመልካች ላይ ክስ የመሠረተውም የስራ ውላ ከሕግ ውጪ ተቋርጦብኛል፤ ስለዚህ ውዝፍ ደመወዜ ተከፍሎኝ እና ያልተሰጠኝ የአመት ፈቃድ ተሰጥቶኝ ወደ ስራዬ እመለስ ዘንድ ይወሰንልኝ በማለት ነው፡፡አመልካች.......
Go to the pdf. please to see the full part of the case
- Log in to post comments
- 1038 reads